በውይይታቸውም በትምህርት፣ በግብርና ምርቶች፣ በጨርቃጨርቅ ማምረት፣ ቱሪዝም፣ ታዳሽ ኃይል ማምረት እና በሌሎች ሴክተሮች በክልሉ የሚገኙ ካምፓኒዎችና ተቋማት ከኢትዮጵያ አቻዎቻቸው ጋር አብረው በሚሰሩበት ሁኔታዎች ለይ ተወያይተዋል።

Disclaimer: The official text of the Embassy Website is the English language version. Any discrepancies or differences created in translations are not binding and have no legal effect for compliance or enforcement purposes.

X
Twitter
Facebook